የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2013

የዋጋ ግሽበት፥ የገንዘብ ለውጥ፣ ያልተጠበቁትና ዱብ ዕዳ የኾኑት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያዎች
ኢዛ (ዓርብ ጳጉሜን ፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 10, 2021)፦ የ2013 ዓ.ም. ለመጠናቀቅ ሰዓታት ቀርተውታል። ሊጠናቀቅ ጥቂት ሰዓታት በቀሩት 2013 ዓ.ም. በአገሪቱ የኢኮኖሚ ሁኔታ ላይ ከተከሰቱ ክንውኖች አንኳር የኾኑት የብር ለውጥ እና አንደምታውም ከዓመቱ ኢኮኖሚያዊ ክንውኖች ውስጥ የሚጠቀስ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...