ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ ሕዝቡ ከመከላከያ ሠራዊቱ ጋር እንዲኾን ጠየቁ

ሠራዊቱ ማጥቃት እንዳለበት ወስኖ እየሠራበትም ነው ብለዋል
ኢዛ (ረቡዕ ሐምሌ ፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 14, 2021)፦ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንደ ከዚህ ቀደሙ ከመከላከያ ሠራዊቱ ጐን እንዲቆም የአገር መከላከያ ሠራዊት የሠራዊት ግንባታ ሥራዎች ዋና አስተባባሪ ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ ገለጹ። ጁንታው ትንኮሳውን መቀጠሉንም ሌ/ጄኔራሉ በወቅታዊ ሁኔታ ላይ ማምሻውን በሰጡት ተጨማሪ መረጃ፤ ሕዝቡ መገንዘብ አለበት ብለው የገለጹት ደግሞ ወታደራዊ ሥራ በወታደር እንጂ በአክቲቪስቶች የሚከናወን አለመኾኑን ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...