የረቡዕ ግጥም ፪ኛ ዓመት፣ ፶፩
መሮጥ መሮጥ መሮጥ
እንደ አየሩ መናጥ
በጸባይ መቅበጥበጥ
በምኞት ማንጋጠጥ
በተግባር መሸጎጥ
መሮጥ መሮጥ መሮጥ
መሮጥ መሮጥ መሮጥ
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





መሮጥ መሮጥ መሮጥ
እንደ አየሩ መናጥ
በጸባይ መቅበጥበጥ
በምኞት ማንጋጠጥ
በተግባር መሸጎጥ
መሮጥ መሮጥ መሮጥ
መሮጥ መሮጥ መሮጥ
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ሞትና ሽሽት
በሥልጣን ላይ ሆኖ
እራሱ ወይኖ ...
እየጨማመረ
ግፍና ጥፋቱን ...
ከጫፍ አደረሰው
ሞትና ሽሽቱን
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





አያውቅም መሰለኝ
የወንድሜ ጫማ
ሲፈታ ቢያይብኝ
የኔም ተፈታብኝ
ወገብ እንደላመ
አያውቅም መሰለኝ
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





እውነት አልጋ ይዟል
በሄደበት ሁሉ በድፍን ከተማ
እኛ ስንወሻሽ ተቀምጦ እየሰማ
በመሳቀቅ ብዛት አካሉ መንምኖ
እውነት አልጋ ይዟል በሽተኛ ኾኖ
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ምንድነው ምከፍለው?
እሳት ተዋውሰን
እሳት ተለኳኩሰን
ተርኩሰን ጨረስን
አንድ ላይ አጭሰን
ለዚህ ለወንድሜ
እሳት ላበደረኝ
ምንድነው ምከፍለው
መልስልኝ ካለኝ
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ታጣቢና አስታጣቢ
ፎጣ በትከሻ ውሀሀውን በጣሳ
ይዞ ሲያቀርብለት ታጣቢ ቢነሳ
አስጣታቢ እንቢ አለ የጁን ወሀ ነሳ
እንደዚህ ነበሩ ታጣቢ አስታጣቢ
የሚከባበሩ አንዱ ለአንዱ አሳቢ
ዛሬ እንዲያስታጥብ አንዱን ብንልከው
ብድግ ቢልለት ታጣቢ እንደ ድሮው
አስታጣቢ ጎኑ ተቀምጦ አስታጠበው
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ከወራትም አታልፍ
መትረየስ ብትደግን - ታንክ ብታወጣ
ለሊትና ቀኑን - ጥይት ብታንጣጣ
ኣጋዚን ይቅርና - ሰይጣን ብታሰልፍ
የድሜህ ሐረግ ደርቆአል - ከወራትም አታልፍ
የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





ቃል እገባለሁኝ
ተነስ እንዳይባል - እራሱ ተነስቷል፣
ተውም እንዳይባል - ንፁህ ደሙ ፈሷል፣
እንግዲህ በሀገር - ነፃነት እስኪገኝ፣
ከህዝብ ጋር ልቆም - ቃል እገባለሁኝ!
የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





የሱ ቀን እንዲያጥር
ጠዋት ተመልክተህ ማታ ሊሆን መና
ከአጥፊ ጋር አታብር በክፋት አትቅና
ይልቅስ ስትሰማ ይሄን ነገር ስታይ
የሱ ቀን እንዲያጥር ለፈጣፊ ፀልይ
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





ሁሉም አሳልፏል
ድንገት ሲያገኝህ ሲደርስብህ ችግር
በአንተ ብቻ መስሎህ ወንድሜ አትማረር
ደግሞም አይምሰልህ የመጣብህ ቁጣ
ሁሉም አሳልፏል ይህቺን ያንተን ዕጣ
ሙሉውን አስነብበኝ ...