የረቡዕ ግጥም ፫ኛ ዓመት፣ ቁ. ፲፩

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

”... በሬ አትሁን” ባለው

ያ መኪና ነጂ ሞተር አንቀሳቃሽ

አንድ ጥቅስ አለችው የጻፋት በብላሽ

”በፍየል ዘመን ላይ በግ አትሁን!” ያለው

ይኼን አባባሉን ምነው በለወጥው

”በአህያ ዘመን ላይ በሬ አትሁን!” ባለው!

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ