ስደተኛው የኦሮሚያ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ጁነዲን ሳዶ ይናገራሉ

የቀድሞው የኦሮሚያ ፕሬዝዳንት የነብሩት ጁነዲን ሳዶ ከቪኦኤዋ ጋዜጠኛ ጽዮን ግርማ ቃለምልልስ አድርገዋል። አቶ ጁነዲን እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 11 ቀን 2012 ሀገር ጥለውና ኢህአዴግን ከድተው መሸሻቸው አይዘነጋም። አቶ ጁነዲን ከነበራቸው ከፍተኛ የመንግሥት ሥልጣን ውስጥ የፌደራል መንግሥቱ የመገናኛ እና ትራንስፖርት ሚንስትር፣ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚንስትር እና የሲቪል ሰርቪስ ሚንስትር ሆነው ማገልገላቸው ይታውሳል። ሙሉውን ቃለምልልስ ለመመልከት እዚህ ይጫኑ!



• ሁሉም የኢትዮጵያ ብሔር፣ የአንድ አባትና እናት ልጆች ነው
አትሌት ከላሊ ንጉሴ አብርሃ
(ቪኦኤ) በኬንተኪ ዩኒቨርሲቲ የማኅበረሰብ ትምህርት ክፍል ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ደረሰ ጌታቸው፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና የመገናኛ ብዙኃን ትምህርት ክፍል ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ እና የቀድሞው የአዲስ ነገር ጋዜጣ ማኔጂንግ ኤዲተር፣ አሁን በዓለምአቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ውስጥ የሚሠራው መስፍን ነጋሽ አስተያየታቸውን ሰጥተውበታል። ጽዮን ግርማ አወያይታቸዋለች።



