ስለ ግንቦት ሰባት፣ የሰባት መቶ ሰባ ሰባት አስተያየቶች መባቻ (አባኪያ)
ከአባኪያ
እንደመግቢያ እንደመነሻ
ይሄንን ጽሁፍ እየጻፍኩ እያለ ጓደኞቼ የላኩልኝን በቻይና ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅት ለማቋቋም ሲሞክር ስለታሰረ ሰውና እየተመላለሰች ስለምትጠይቀው እህቱ የሚያትት ጽሑፍ ሳነብ፣ የሚማርክና ከኢትዮጵያ ሁኔታ ጋር የሚመሳሰል ሃሳብ አገኘሁበትና እዚህች መጣጥፍ ላይ ሻጥ ላደርጋት አሰብኩ። ያው የቻይና መንግሥት ክስም እንደ ኢህአዴግ መንግሥት ክሶች ተመሳሳይ ነው። መንግሥት ለመገልበጥ ወይም ለመጣል አሲራችኋል አይነት ነገር። የጽሑፉ አቅራቢ ሴት፣ በዚህ ክስ የታሰረ ሕመምተኛ እስረኛ ወንድሟ በሕክምና አመክሮ ካገር ሊወጣ እንደሚችል የተሰጣትን ምክር ይዛ ምን እንደሚያስብ ብትጠይቀው፣ “I will not leave China unless my freedom of return is guaranteed” (ወደቻይና የመመለስ መብቴ ካልተረጋገጠልኝ በስተቀር አገሬን ለቅቄ አልሄድም) አላት።
ሙሉውን አስነብበኝ ...

መስፍን ወልደማርያም (ፕ/ር) ግንቦት 2000 


