“የኢትዮጵያ ሕዝብ የፍትሕና የነፃነት ጥያቄ በግዴለሽነት በሚንቀሳቀሱ ሰዎችና ተግባራቸው እንዳይታጠፍ ሁሉም ዘብ ሊቆም ይገባል” ኢዜማ
ማክሰኞ መስከረም ፳፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 8, 2019፣ “የኢትዮጵያ ሕዝብ የፍትሕና የነፃነት ጥያቄ በግዴለሽነት በሚንቀሳቀሱ ሰዎችና ተግባራቸው እንዳይታጠፍ ሁሉም ዘብ ሊቆም ይገባል” በሚል ርዕስ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ - ፍትሕ ፓርቲ (ኢዜማ) መግለጫ አወጣ።