ከወደ ግብጽ የሚሰማው ምንድነው?

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active
President Abdul Fattah al-Sisi

የኢትዮጵያን አሸናፊነት ያረጋገጠው የአልሲሲ ንግግር

መስፍን ተክለማርያም (ኢዛ)

ዛሬ ዓርብ ሐምሌ 9 ቀን 2013 ዓ.ም. ከወደ ግብጽ ከፕሬዝዳንት አብደል ፋታህ አልሲሲ የተደመጠው ድምፅ ለየት ያለ ነው። ፕሬዝዳንት አልሲሲ ግብጽ እስከ ዛሬ ኢትዮጵያ ላይ ከምታደርገው መረን የለቀቀ ተቃውሞና ውንጀላ ወጣ ያለ ቃል ወጥቷቸዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

እስቲ ሐሳብ እንለዋወጥበት፤ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ምን እየሠሩ ነው?

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active
International Media

እነዚህ ሚዲያዎች ለምን በተሳሳተ ጐዳና ለመራመድ ፈለጉ? ለምንስ የሕወሓት ፕሮፖጋንዳን የሙጥኝ አሉ?

ኻሊድ አብዲ (ኢዛ)

ስም አላቸው የሚባሉ ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኃን በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ የሚያሰራጩዋቸውን ዘገባዎች ብዙዎቹን ተመልክቻቸዋለሁ። በተለይ በትግራይ ክልል የኢትዮጵያ መንግሥት ሕግ ለማስከበር ዘመቻ ከመጀመሩ በፊትም ኾነ በኋላ የሚዘግቧቸው ዘገባዎች ሁሉ ፍጹም የተንሻፈፉ ኾነው መገኘታቸው ብቻ ሳይኾን፤ ሽብርተኛውን የሕወሓት ቡድን በግልጽ የሚደግፉ ኾነው ተገኝተዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ተማሪዎች በመልካም ሁኔታ ላይ ናቸው መባሉ እሰየው ነው፤ ግን ይውጡ

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active
Mekelle University

የወላጅ አንጀት ነውና በአደባባይ ማንባታቸው የሚጠበቅ ነው

ትዕግሥት መንግሥቴ (ኢዛ)

በትግራይ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚገኙ ተማሪዎች ጉዳይ ዛሬም አሳሳቢ ነው። የተማሪዎቹ ወላጆች ልጆቻችንን እያሉ ነው። የወላጅ አንጀት ነውና በአደባባይ ማንባታቸው የሚጠበቅ ነው። ምክንያቱም ተማሪዎቹ ያሉበት አካባቢ ከፍተኛ የደኅንነት ሥጋት ያለበት በመኾኑ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኢዜማ አዲስ አሻራና ቀጣዩ እርምጃ

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active
አንዱዓለም አራጌ

“ኢትዮጵያ ያልሰጠናት ነገር አለ ብለን አናምንም፤ ስሜትን በሚፈትኑ ነገሮች እያለፍን፤ ራሳችንን ገዝተን፣ የአባሎቻችንን ስሜት ከፍለን ለኢትዮጵያ ሰላም ስንል ብዙ ዋጋ ከፍለናል” አንዱዓለም አራጌ

ትዕግሥት መንግሥቴ (ኢዛ)

በዘንድሮው ምርጫ 2013 ጠንካራ ተፎካካሪ ይኾናል ተብሎ በቅድሚያ ከሚጠቀሱት የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል አንዱ ኢዜማ ነው። ኢዜማ ከብልጽግና ቀጥሎ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን እጩዎች በማቅረብ ለዚህ ምርጫ የተዘጋጀም ነው። ይዞ የቀረበውም የፓርቲው ማኒፌስቶ በአገሪቱ አሉ የተባሉ ምሁራንን ጭምር በማሳተፍ ያዘጋጀው መኾኑም ይነገራል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በቆሎና ጥይት

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active
በቆሎና ጥይት

ጥብቅ ክትትል የሚሻው የሕገወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውር

ትዕግሥት መንግሥቴ (ኢዛ) ኢትዮጵያ ውስጥ ሕገወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውር በየጊዜው እየተበራከተ መጥቷል። በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች በተለያዩ መንገዶች የጦር መሣሪያዎችን ሲያዘዋውሩ ተያዙ የሚባሉ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ስለመዋላቸው በተደጋጋሚ እየተዘገበ ይገኛል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የዘንድሮዋን ዳግማይ ትንሣኤ በጨረፍታ

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active
ዳግም ትንሣኤ

ለዳግማይ ትንሣኤ እሁድ የተለየ አዋጅ የወጣ ይመስል ነበር

(ማህደር ዳ. | ኢዛ) ባለፈው እሁድ ሚያዝያ 18 ቀን 2012 ዓ.ም. ነው። በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ዳግማይ ትንሣኤ ነበር። በዚህ ዕለት ዘመድ አዝማድ የሚገናኝበት፤ አክፋይ ይዞ እንኳን አደረሳችሁ፣ እንኳን አደረሰን የሚባባልበት ቀን ነው። እንዲህ ያለውን የእንኳን አደረሳችሁ መልእክትና መልካም ምኞት ለመግለጽ አገር አቆራርጠው ወላጆችና አማች ቤት የመሔዱ ልምድ በአብዛኛው የአገሪቱ ማኅበረሰብ ዘንድ የሚከናወንበት ነው። የቆየ ወግና ልማዳችን ኾኖ ለዘመናት እየኖርነው እስካሁን ደርሰናል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ